አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን አንኮበር ወረዳ ከፍተኛ ንፋስ በቀላቀለ ዝናብ ከ 11 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።
የአንኮበር ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት የአደጋ መከላከልና ፈጣን ምላሽ ቡድን መሪ አቶ ሰለሞን ሽፈራ÷ አደጋው የተከሰተው ለነሃሴ 20 አጥቢያ መሆኑን ገልጸዋል ።
አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን አንኮበር ወረዳ ከፍተኛ ንፋስ በቀላቀለ ዝናብ ከ 11 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።
የአንኮበር ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት የአደጋ መከላከልና ፈጣን ምላሽ ቡድን መሪ አቶ ሰለሞን ሽፈራ÷ አደጋው የተከሰተው ለነሃሴ 20 አጥቢያ መሆኑን ገልጸዋል ።