የሀገር ውስጥ ዜና

የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን ኮንፍረንስ አጠናቀቀ

By Meseret Demissu

August 27, 2020

አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ለ ሶስት ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን ኮንፍረንስ ባለዘጠኝ ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት አጠናቀቀ።

የሀረሪ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ጽህፈት ቤት ሃላፊና የርእዮተ አለምና የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ አብዱልሃኪም ኡመር ÷ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የተደረገው የውይይት መድረክ ያለፉትን ሁለት አመታት የስራ ሂደት የተገመገመበት መሆኑን ገልጸዋል።