ዓለምአቀፋዊ ዜና

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

By Mikias Ayele

May 08, 2026

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማከናወን ጀምሯል።

በጉባኤው ላይ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡

ምክር ቤቱ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡