አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በትራንስፖርቱ ዘርፍ የሚታየውን የብክለት መጠን ምን ያክል እንደሆነ ለማወቅ እንዲረዳ በመሳሪያ የታገዘ መረጃ በመሰብሰብ ጥናት መካሄዱን የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን አስታውቋል።
ኮሚሽኑ ከሲ 40 ከተሞች የአመራሮች ቡድን ለአየር ንብረት ለውጥ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ጥናቱን አካሂዷል።
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በትራንስፖርቱ ዘርፍ የሚታየውን የብክለት መጠን ምን ያክል እንደሆነ ለማወቅ እንዲረዳ በመሳሪያ የታገዘ መረጃ በመሰብሰብ ጥናት መካሄዱን የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን አስታውቋል።
ኮሚሽኑ ከሲ 40 ከተሞች የአመራሮች ቡድን ለአየር ንብረት ለውጥ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ጥናቱን አካሂዷል።