አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከከተማዋ የንግድ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይቱ ላይ መጪውን አዲስ ዓመት በአብሮነትና በመረዳዳት ስሜት መቀበል እንደሚገባ ጠቅሰው፤ ለዚህም የንግዱ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዳለበት ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከከተማዋ የንግድ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይቱ ላይ መጪውን አዲስ ዓመት በአብሮነትና በመረዳዳት ስሜት መቀበል እንደሚገባ ጠቅሰው፤ ለዚህም የንግዱ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዳለበት ተናግረዋል፡፡