ስፓርት

አንዶኒ ኢራኦላ የሊቨርፑል አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ

By abel neway

June 03, 2026

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ አርነ ስሎትን በመተካት የሊቨርፑል አሰልጣኝ በመሆን ተሾሟል፡፡

በቦርንማውዝ አስደናቂ ቡድን መገንባት የቻለው ኢራኦላ በአንፊልዱ ክለብ እስከ ፈረንጆቹ 2028 የሚያቆየውን ኮንትራት መፈረሙ ተገልጿል፡፡

አሰልጣኙ በቆይታው ቡድኑን ወደ አሸናፊነት የመመለስ ሃላፊነት ተጥሎበታል፡፡