ስፓርት

ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ

By Yonas Getnet

June 20, 2026

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲዳማ ቡና በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡