አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለምስራቅ አፍርካ ሀገራት የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት 60 ሚሊየን ዩሮ የሚያወጡ የኮሮና ቫይስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉ ሙሉ በሙሉ ሃገራቱ ኮቪድ 19ኝን ለመከላከል ለሚያደርጉት እንቅስቃሴና ፕሮግራም የሚውል ሲሆን፥ ለኢጋድ አባል ሀገራት በኢትዮጵያ በኩል እንዲደርስ ዛሬ ርክክብ ተደርጓል።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለምስራቅ አፍርካ ሀገራት የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት 60 ሚሊየን ዩሮ የሚያወጡ የኮሮና ቫይስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉ ሙሉ በሙሉ ሃገራቱ ኮቪድ 19ኝን ለመከላከል ለሚያደርጉት እንቅስቃሴና ፕሮግራም የሚውል ሲሆን፥ ለኢጋድ አባል ሀገራት በኢትዮጵያ በኩል እንዲደርስ ዛሬ ርክክብ ተደርጓል።