አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 27 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበጀት አመቱ ከ2 ቢሊየን 823 ሚሊየን በላይ ኪሎ ዋት ስዓት የኢነርጂ ሃይል ብክነት መቀነስ መቻሉ አስታወቀ።
የኤሌክትሪክ ኃይል በዋነኛነት ቴክኒካል እና ቴክኒካል ባልሆነ በሁለት አይነት መንገዶች ብክነት ሊከሰት እንደሚችል ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 27 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበጀት አመቱ ከ2 ቢሊየን 823 ሚሊየን በላይ ኪሎ ዋት ስዓት የኢነርጂ ሃይል ብክነት መቀነስ መቻሉ አስታወቀ።
የኤሌክትሪክ ኃይል በዋነኛነት ቴክኒካል እና ቴክኒካል ባልሆነ በሁለት አይነት መንገዶች ብክነት ሊከሰት እንደሚችል ተገልጿል።