የሀገር ውስጥ ዜና

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በማኅበረሰብ አቀፍ አገልግሎቶች የተሻለ እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው

By Abrham Fekede

September 03, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለፈው በጀት ዓመት በማህበሰብ አቀፍ ተግባራት የተሻለ እንቅስቃሴ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ።

ድርጅቶቹ ኮሮናን ለመከላከልም ከ800 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ ማድረጋቸው ተነግሯል።