አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2012 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡
ገቢውንም ከውሃ ፍጆታ ክፍያ እና ከተለያዩ የገቢ ርእሶች የተሰበሰበ መሆኑ ታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2012 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡
ገቢውንም ከውሃ ፍጆታ ክፍያ እና ከተለያዩ የገቢ ርእሶች የተሰበሰበ መሆኑ ታውቋል፡፡