የሀገር ውስጥ ዜና

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2012 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

By Feven Bishaw

September 03, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2012 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡

ገቢውንም ከውሃ ፍጆታ ክፍያ እና ከተለያዩ የገቢ ርእሶች የተሰበሰበ መሆኑ ታውቋል፡፡