የሀገር ውስጥ ዜና

የኮሮና ወረርሽኝ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ መሆኑ ተገለጸ

By Meseret Demissu

September 03, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 28፣ 2012( ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑ ተገልጿል።

ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ለሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አድርገዋል።