አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 28፣ 2012( ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ለሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አድርገዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 28፣ 2012( ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ለሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አድርገዋል።