የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የ10 አመት መሪ የልማት እቅዱ ላይ ውይይት እያካሄደ ነው

By Feven Bishaw

September 04, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የ10 ዓመት መሪ የልማት እቅዱ ላይ ውይይት እያካሄደ ነው።

ባለስልጣኑ በሎጅስቲክና ባህር ዘርፎችም በቀጣይ 10 ዓመታት ሊሰሩ የታቀዱ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ይገኛል።