አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ግምታዊ ዋጋቸው ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሆኑ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ከነሐሴ 21 እስከ 28 ቀን 2012 ዓ.ም ባሉት ቀናት በተለያዩ የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
በተጨማሪም በብሔራዊ ባንክ ፍቃደ ያላገኘ 2000 የአሜሪካን ዶላር በመንገደኛ እጅ ተገኝቶ የተወረሰ መሆኑ ነው የተገለፀው፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ግምታዊ ዋጋቸው ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሆኑ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ከነሐሴ 21 እስከ 28 ቀን 2012 ዓ.ም ባሉት ቀናት በተለያዩ የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
በተጨማሪም በብሔራዊ ባንክ ፍቃደ ያላገኘ 2000 የአሜሪካን ዶላር በመንገደኛ እጅ ተገኝቶ የተወረሰ መሆኑ ነው የተገለፀው፡፡