የሀገር ውስጥ ዜና

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በእነ አቶ ጃዋር መሃመድ ላይ ክስ ለመመስረት 15 ቀን ይሰጠኝ ሲል ጠየቀ

By Feven Bishaw

September 04, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በእነ አቶ ጃዋር መሃመድ ላይ ክስ ለመመስረት 15 ቀን ይሰጠኝ ሲል ጠየቀ።

ጠቅላይ አቃቤ ህግ ካቀረባቸው 15 የቅድመ ምርመራ ምስክሮች ውስጥ 10 አሰምቶ ቀሪው ይበቃኛል በማለት፤ አቶ ጃዋርን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ እስክመሰርትባቸው የክስ መመስረቻ 15 ቀናት ይሰጠኝ ሲል ጠይቋል።