አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከሰባት የሲቪክ ማህበራት ጋር በመተባበር በኮቪድ 19 በሽታ የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተደረገበት ፕሮጀክት ይፋ አደረገ፡፡
ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ለሚገኙ 1 ሺህ 640 የማህበረሰብ ክፍሎች የምግብና የቁሳቁስ ተጠቃሚ የሚደረግበት ነው።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከሰባት የሲቪክ ማህበራት ጋር በመተባበር በኮቪድ 19 በሽታ የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተደረገበት ፕሮጀክት ይፋ አደረገ፡፡
ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ለሚገኙ 1 ሺህ 640 የማህበረሰብ ክፍሎች የምግብና የቁሳቁስ ተጠቃሚ የሚደረግበት ነው።