አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከቻይና የጉሙሩክ አስተዳደር ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል።
በዚህ ወቅት ህገ ወጥ የንግድ ስርዓትን፣ የዕፅ ዝውውርን ለመቆጣጠር እንዲሁም የጉሙሩክ ስርዓትን ለማዘመንና የጉሙሩክ መረጃዎችን ለመለዋወጥ አንድ የቴክኒክ ኮሚቴ እንዲዋቀር መደረጉ ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከቻይና የጉሙሩክ አስተዳደር ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል።
በዚህ ወቅት ህገ ወጥ የንግድ ስርዓትን፣ የዕፅ ዝውውርን ለመቆጣጠር እንዲሁም የጉሙሩክ ስርዓትን ለማዘመንና የጉሙሩክ መረጃዎችን ለመለዋወጥ አንድ የቴክኒክ ኮሚቴ እንዲዋቀር መደረጉ ተገልጿል።