የሀገር ውስጥ ዜና

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሯ ከቻይና የኮንስትራክሽን ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

December 20, 2019

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከቻይና መንግስት የኮንስትራክሽን ተቋማት ፕሬዚዳንቶች እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ።

በውይይቱ በመጭዎቹ 10 ዓመታት ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ልትደርስበት ያሰበችውን ዕቅድ በተመለከተ የተዘጋጀው ሰነድ ላይ ውይይት ተደርጓል።