አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አምስቱን የጳጉሜን ቀናት በተለያዩ መርሃ ግብሮች ማክበሩን ዛሬም ቀጥሏል ፡፡
በዚህም ዛሬ የብሩህ ተስፋ ቀን በሚል መሪ ቃል ቀኑ እየተከበረ ሲሆን ÷ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች የቢጫ ታክሲ አሽከርካሪዎች ትርዒት ሲያሳዩ አርፍደዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አምስቱን የጳጉሜን ቀናት በተለያዩ መርሃ ግብሮች ማክበሩን ዛሬም ቀጥሏል ፡፡
በዚህም ዛሬ የብሩህ ተስፋ ቀን በሚል መሪ ቃል ቀኑ እየተከበረ ሲሆን ÷ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች የቢጫ ታክሲ አሽከርካሪዎች ትርዒት ሲያሳዩ አርፍደዋል፡፡