የሀገር ውስጥ ዜና

በከተማ ደረጃ የብሩህ ተስፋ ቀን በመከበር ላይ ነው

By Feven Bishaw

September 10, 2020

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አምስቱን የጳጉሜን ቀናት በተለያዩ መርሃ ግብሮች ማክበሩን ዛሬም ቀጥሏል ፡፡

በዚህም ዛሬ የብሩህ ተስፋ ቀን በሚል መሪ ቃል ቀኑ እየተከበረ ሲሆን ÷ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች የቢጫ ታክሲ አሽከርካሪዎች ትርዒት ሲያሳዩ አርፍደዋል፡፡