የሀገር ውስጥ ዜና

ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

By Feven Bishaw

September 10, 2020

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነሐሴ 27 ቀን 2012 ዓ.ም ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ።

በእለቱ በደረሰው የእሳት አደጋ በበርካታ የንግድ ሱቆች፣ መጋዘኖች እና ሬስቶራንቶች ላይ ጉዳት መድረሱ ይታወቃል።