የሀገር ውስጥ ዜና

የሐረማያ ሃይቅ ውሃ መያዙን ተከትሎ ዘላቂ እንዲሆን የማፅዳት ስራ ተካሄደ

By Abrham Fekede

September 13, 2020

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሐረማያ ሃይቅ ውሃ መያዙን ተከትሎ ዘላቂ እንዲሆን የተለያዩ ቆሻሾችን የማፅዳት ስራ ተካሄደ፡፡

ሐረማያ ሃይቅ ከአስራ አምስት ዓመታት በላይ ደርቆ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡