አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሐረማያ ሃይቅ ውሃ መያዙን ተከትሎ ዘላቂ እንዲሆን የተለያዩ ቆሻሾችን የማፅዳት ስራ ተካሄደ፡፡
ሐረማያ ሃይቅ ከአስራ አምስት ዓመታት በላይ ደርቆ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሐረማያ ሃይቅ ውሃ መያዙን ተከትሎ ዘላቂ እንዲሆን የተለያዩ ቆሻሾችን የማፅዳት ስራ ተካሄደ፡፡
ሐረማያ ሃይቅ ከአስራ አምስት ዓመታት በላይ ደርቆ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡