አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌዴራል ደረጃ ያሉ 15 ድርጅቶች እና ባለሀብቶች ለ”ገበታ ለአገር” ፕሮጀክቶች የ255 ሚሊየን ብር የእራት ኩፖን መግዛታቸው ተገለፀ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በሶስት ክልሎች “ገበታ ለአገር” በሚል የተለያዩ ፕሮጀክቶች ለመገንባት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግበር ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌዴራል ደረጃ ያሉ 15 ድርጅቶች እና ባለሀብቶች ለ”ገበታ ለአገር” ፕሮጀክቶች የ255 ሚሊየን ብር የእራት ኩፖን መግዛታቸው ተገለፀ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በሶስት ክልሎች “ገበታ ለአገር” በሚል የተለያዩ ፕሮጀክቶች ለመገንባት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግበር ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡