የሀገር ውስጥ ዜና

ቤተ ክርስቲያኗ ለኢንጂነር ታከለ ኡማ የምስጋና ሽልማት አበረከተች

By Tibebu Kebede

December 21, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የምስጋና ሽልማት አበረከተች።

ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሽልማቱ የተበረከተላቸው ከቤተ ክርስቲያኗ ጋር በቅርበትና በትብብር በመስራታቸው መሆኑም ተገልጿል።