አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮቪድ- 19ን ለመከላከል በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ አውደርዕይ በጅማ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ተከፍቷል።
አውደርዕዩን የከፈቱት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ እና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቴክኖሎጂና የሰው ሃብት ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ እምዬ ቢተው መሆናቸው ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮቪድ- 19ን ለመከላከል በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ አውደርዕይ በጅማ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ተከፍቷል።
አውደርዕዩን የከፈቱት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ እና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቴክኖሎጂና የሰው ሃብት ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ እምዬ ቢተው መሆናቸው ተገልጿል።