አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ የተለያዩ የፌደራል እና የስልጤ ዞን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር በወራቤ ከተማ ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በዞኑ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር እና የመሰረ ልማት ችግሮችን መፍታት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ የተለያዩ የፌደራል እና የስልጤ ዞን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር በወራቤ ከተማ ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በዞኑ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር እና የመሰረ ልማት ችግሮችን መፍታት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል።