አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል አንቶኒዮ ማኑኤል ጋር በትብብር በሚሰሩ ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ ተወያዩ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በውይይታቸው ወቅት ድርጅቱ ከመካከለኛው ምስራቅ ወደ አገራቸው ለሚመለሱ ኢትዮጵያዊያን ለሚያደርገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል አንቶኒዮ ማኑኤል ጋር በትብብር በሚሰሩ ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ ተወያዩ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በውይይታቸው ወቅት ድርጅቱ ከመካከለኛው ምስራቅ ወደ አገራቸው ለሚመለሱ ኢትዮጵያዊያን ለሚያደርገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።