አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሱዳን ባለሃብቶች የልዑካን ቡድን ኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ገባ፡፡
ልዑካን ቡድኑ ባሌ ዞን ሲደርስ የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል እንዳደረጉለት ከባሌ ዞን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሱዳን ባለሃብቶች የልዑካን ቡድን ኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ገባ፡፡
ልዑካን ቡድኑ ባሌ ዞን ሲደርስ የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል እንዳደረጉለት ከባሌ ዞን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡