አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል ለሰላም ለተጉ አምባሳደሮች ክልል አቀፍ የእውቅና አሰጣጥ ስነ ስርአት በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሀገራችንን ህዝቦች የአብሮነትና የመተጋገዝ እሴቶችን ማጎልበት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል ለሰላም ለተጉ አምባሳደሮች ክልል አቀፍ የእውቅና አሰጣጥ ስነ ስርአት በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሀገራችንን ህዝቦች የአብሮነትና የመተጋገዝ እሴቶችን ማጎልበት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡