የሀገር ውስጥ ዜና

የልዩ ተሰጥኦ ልማት ኢንስቲቲዩት በዚህ አመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር እንደሚጀምር ተገለጸ

By Meseret Demissu

October 01, 2020

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ የልዩ ተሰጥኦ ልማት ኢንስቲቲዩት በዚህ አመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይጀምራል፡፡

ተቋሙ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ልዩ ተሰጥኦ እና ተውህቦ ያላቸው ተማሪዎች ገብተው የሚማሩበት ነው፡፡