አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቦሌ ክፍለ ከተማ ከ2 ሚሊየን በላይ ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ከእነተጠርጣሪው ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡
የውጭ ሃገር ዜጋ የሆነው ተጠርጣሪ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ጉርድ ሾላ ሰፈረ ገነት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቁጥጥር ስር መዋሉ ነው የተገለጸው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቦሌ ክፍለ ከተማ ከ2 ሚሊየን በላይ ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ከእነተጠርጣሪው ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡
የውጭ ሃገር ዜጋ የሆነው ተጠርጣሪ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ጉርድ ሾላ ሰፈረ ገነት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቁጥጥር ስር መዋሉ ነው የተገለጸው፡፡