አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛ ሃገራዊ ምርጫን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኀን የደረሰበትን አስጎብኝቷል፡፡
ቦርዱ በጉብኝቱ በስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ 50 ሚሊየን መራጮች ድምጽ ይሰጣሉ ተብሎ እንደሚጠብቅ ነው የገለጸው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛ ሃገራዊ ምርጫን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኀን የደረሰበትን አስጎብኝቷል፡፡
ቦርዱ በጉብኝቱ በስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ 50 ሚሊየን መራጮች ድምጽ ይሰጣሉ ተብሎ እንደሚጠብቅ ነው የገለጸው፡፡