አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡
ክሱ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስት እና ፀረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ክስ የተከፈተ ሲሆን ተከሳሾቹ በተረኛ ችሎት በዳኛ ፅህፈት ቤት ቀርበው ክሱ ደርሷቸዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡
ክሱ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስት እና ፀረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ክስ የተከፈተ ሲሆን ተከሳሾቹ በተረኛ ችሎት በዳኛ ፅህፈት ቤት ቀርበው ክሱ ደርሷቸዋል፡፡