አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከመስከረም 27 እስከ መስከረም 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡
የክትባት ዘመቻው በሶማሌ፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች፣ ሃረሪ ክልል እንዲሁም በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች በሚገኙ 47 ዞኖች 334 ወረዳዎች ይሰጣል ነው ተባለው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከመስከረም 27 እስከ መስከረም 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡
የክትባት ዘመቻው በሶማሌ፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች፣ ሃረሪ ክልል እንዲሁም በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች በሚገኙ 47 ዞኖች 334 ወረዳዎች ይሰጣል ነው ተባለው፡፡