አዲስ አበባ ፣መስከረም 23 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ የመክፈቻ ሥነ-ስርአት ጉባኤ ሰኞ ይካሄዳል።
ጉባኤው የኢፌዲሪ ፕሬዚዳን ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ሰኞ መስከረም 25 ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው የስብስባ አዳራሽ እንደሚካሄድም ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣መስከረም 23 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ የመክፈቻ ሥነ-ስርአት ጉባኤ ሰኞ ይካሄዳል።
ጉባኤው የኢፌዲሪ ፕሬዚዳን ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ሰኞ መስከረም 25 ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው የስብስባ አዳራሽ እንደሚካሄድም ተገልጿል።