አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በትምህርት ቤቶች ኮሮናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት መምህራን ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ 19 ተፅዕኖን በመቋቋም ትምህርት ቤቶችን ዳግም ለመክፈት የሚያስቸሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እየሰራ እንዳለ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በትምህርት ቤቶች ኮሮናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት መምህራን ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ 19 ተፅዕኖን በመቋቋም ትምህርት ቤቶችን ዳግም ለመክፈት የሚያስቸሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እየሰራ እንዳለ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ገልፀዋል፡፡