አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሲያትል የኮሮና ቫይረስ ግብረ ሃይል እና በሲያትል የሚገኙ ወገኖች 200 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የሚገመቱ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ እና ሌሎች የሕክምና ቁሳቁሶችን ለጤና ሚኒስቴር አበረከቱ፡፡
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ድጋፉን ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሲያትል የኮሮና ቫይረስ ግብረ ሃይል እና በሲያትል የሚገኙ ወገኖች 200 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የሚገመቱ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ እና ሌሎች የሕክምና ቁሳቁሶችን ለጤና ሚኒስቴር አበረከቱ፡፡
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ድጋፉን ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡