አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ተወካይ ሉታዲክ ያኒኪ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።
አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ተወካይ ሉታዲክ ያኒኪ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።