አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል አንዳንድ ወረዳዎች በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ምክንያት ከ4 ሺህ 500 በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸው ተገለፀ።
በክልሉ ኑዎር ዞን ዋንቱዋ ወረዳ በጎርፍ አደጋ ምክንያት ከ16 ቀበሌዎች ከ4 ሺህ 500 በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ተነግሯል፡፡
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል አንዳንድ ወረዳዎች በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ምክንያት ከ4 ሺህ 500 በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸው ተገለፀ።
በክልሉ ኑዎር ዞን ዋንቱዋ ወረዳ በጎርፍ አደጋ ምክንያት ከ16 ቀበሌዎች ከ4 ሺህ 500 በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ተነግሯል፡፡