አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ ለተማሪዎች የሚሆን 5 ሚሊየን የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭብሎችን ጨምሮ ሌሎች ቁሳቁሶች ከተለያዩ ድርጅቶች ድጋፍ ተደረገ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ለተማሪዎች ምገባ ፣ የትምህርት ቁሳቁስ ፣ቦርሳ እና ጫማ እንዲሁም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳይጋለጡ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭብሎች ለማቅረብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሮችን በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡