አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ጉባዔ የፌደራል መንግስት ከትግራይ ክልል ምክር ቤት እና ከፍተኛ የህግ አስፈጻሚ አካል ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ማድረግ እንደማይቻል ወስኗል፡፡
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገመንግስት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ወርቁ አዳሙ በጉዳዩ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ጉባዔ የፌደራል መንግስት ከትግራይ ክልል ምክር ቤት እና ከፍተኛ የህግ አስፈጻሚ አካል ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ማድረግ እንደማይቻል ወስኗል፡፡
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገመንግስት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ወርቁ አዳሙ በጉዳዩ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡