አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል 390 የእርሻ የትራክተር ለአርሶ አደሮች መሰጠቱ ተገለጸ።
በዚህም በዛሬው እለት በሻሸመኔ 310 የእርሻ ትራክተርና 80 የደረሱ ሰብሎችን የሚያጭድ ኮምባይነር ለአርሶ አደሮች ተሰጥቷል።
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል 390 የእርሻ የትራክተር ለአርሶ አደሮች መሰጠቱ ተገለጸ።
በዚህም በዛሬው እለት በሻሸመኔ 310 የእርሻ ትራክተርና 80 የደረሱ ሰብሎችን የሚያጭድ ኮምባይነር ለአርሶ አደሮች ተሰጥቷል።