የሀገር ውስጥ ዜና

በሰበታ ከተማ የተገነባው ዲማ ማኞ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

By Meseret Demissu

October 08, 2020

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰበታ ከተማ የተገነባው ዲማ ማኞአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ ትምህርት ቤቱን መርቀዋል።