አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደሴ ፣ኮምቦልቻ እና ድሬዳዋ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡
ውይይቱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን ለማጠናከርና ህዝቡ በህወኃት በሚነዙ አፍራሽ እና መሰረት የሌላቸው መረጃዎች ሳይደናገር በአብሮነት የመኖር እሴትን እንዲያጠናክር ያለመ ነው ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደሴ ፣ኮምቦልቻ እና ድሬዳዋ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡
ውይይቱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን ለማጠናከርና ህዝቡ በህወኃት በሚነዙ አፍራሽ እና መሰረት የሌላቸው መረጃዎች ሳይደናገር በአብሮነት የመኖር እሴትን እንዲያጠናክር ያለመ ነው ተብሏል።