አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ በክልሉ በታማኝነት ግብርና ታክስ ሲከፍሉ ለቆዩ ባለሀብቶች በዛሬው እለት እውቅና ሰጥቷል።
አዳማ በተካሄደው በዚህ ስነስርዓት ላይ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳና ምክትላቸው ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ በክልሉ በታማኝነት ግብርና ታክስ ሲከፍሉ ለቆዩ ባለሀብቶች በዛሬው እለት እውቅና ሰጥቷል።
አዳማ በተካሄደው በዚህ ስነስርዓት ላይ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳና ምክትላቸው ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ተገኝተዋል።