የሀገር ውስጥ ዜና

ከ5 ሳተላይቶች ከፍተኛ ጥራት ያለው መረጃ የሚቀበለው የምድር ሳተላይት መቀበያ ጣቢያ ግንባታ 50 በመቶ ደረሰ

By Meseret Demissu

October 08, 2020

አዲስ አበባ ፣መስከረም 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአምስት ሳተላይቶች ጥራት (ሪዞሉሽን) ያለው መረጃ የሚቀበል የምድር ሳተላይት መቀበያ ጣቢያ ግንባታ 50 በመቶ መድረሱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለፀ።

ግንባታው ሲጠናቀቅ የውጭ ምንዛሪ ከማዳን ባሻገር ለተለያዩ አገሮች የሳተላይት መረጃ መሸጥ ያስችላል ተብሏል።