አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩ ባለሙያዎች ሃገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ፡፡
ሚኒስቴሩ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለሰባት ወራት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማገዝ መምህራኑ በአቅራቢያቸው በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለማገልገል ዝግጅት እንዲያደርጉ ነው ጥሪ ያቀረበው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩ ባለሙያዎች ሃገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ፡፡
ሚኒስቴሩ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለሰባት ወራት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማገዝ መምህራኑ በአቅራቢያቸው በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለማገልገል ዝግጅት እንዲያደርጉ ነው ጥሪ ያቀረበው፡፡