አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ድኋንዝ ባጉና ቀበሌ በግለሰቦች መካከል በተፈጠረ ግጭት የ12 ንጹሃን ዜጎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ጋሹ ዱጋዝ ግጭቱ ትናንት ከሌሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ መነሳቱን ነው የገለጹት።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ድኋንዝ ባጉና ቀበሌ በግለሰቦች መካከል በተፈጠረ ግጭት የ12 ንጹሃን ዜጎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ጋሹ ዱጋዝ ግጭቱ ትናንት ከሌሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ መነሳቱን ነው የገለጹት።