ዓለምአቀፋዊ ዜና

በአውሮፓ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ እገዳዎች እየተጣሉ ነው

By Abrham Fekede

October 12, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውሮፓ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እየተባባሰ መምጣቱን ተከትሎ ሃገራት የተለያዩ እገዳዎችን መጣል ጀምረዋል፡፡

ባለፈው ሳምንትም በአንድ ቀን ብቻ 100 ሺህ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነግሯል፡፡