የሀገር ውስጥ ዜና

ባለፉት 24 ሰዓታት 712 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል

By Tibebu Kebede

October 14, 2020

 

እንዲሁም በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የ7 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን አጠቃላይ በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 312 ደርሷል።

በኢትዮጵያ እስካዛሬ ድረስ በአጠቃላይ ለ1 ሚሊየን 370 ሺህ 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።