አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ዝግ ሆኖ የቆየው የአዲስ አበባ ሙዚየም ለጎብኚዎች ክፍት ተደረገ።
ሙዚየሙ ክፍት የተደረገው የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ እና ቱሪዝም ኢትዮጵያ በመተባበር ጸረ ተህዋሲያን ርጭት ካካሄዱ በኋላ ነው ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ዝግ ሆኖ የቆየው የአዲስ አበባ ሙዚየም ለጎብኚዎች ክፍት ተደረገ።
ሙዚየሙ ክፍት የተደረገው የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ እና ቱሪዝም ኢትዮጵያ በመተባበር ጸረ ተህዋሲያን ርጭት ካካሄዱ በኋላ ነው ተብሏል።